የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ዩኒፎርም አበረከቱ
የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ መምህራን በራሳቸዉ ተነሳሽነት በፍቼ ከተማ ከአብዲሳ አጋ እና ከአብዮት ፍሬ ት/ቤቶች ለተመረጡ 96 ህጸናት ዩኒፎርም አበረከቱ፡፡ እንደመምህራኑ ገለጻ ይህንን የበጎ አድራጎት ስራ ወደፊት አጠናክረዉ ወደ Charity Clubማሳደግ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
Yuunivarsiitii Salaaleetti Gumiin Aadaafi Afaan Oromoo (GAAO) hundeeffame
GAAOn gumii aadaa, afaaniifi senaa Oromoo dagaagsuudha.Kaayyoon bu’uuraa hundeeffama gumii kanaa (GAAO) aadaafi Afaan Oromoo gabbisuu yommuu ta’u,
የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ‘አንድ ቀን ለህዝቤ ̀ በሚል መሪ ቃል በፍቼ ከተማ የጽዳት ዘመቻ አከናወነ
ከላይ በርዕሱ እንደተገለጸዉ በጽዳት ዘመቻዉ መምህራን፤ ተማሪዎች እንዲሁም የአስተዳደር ሰራተኞች የተሳተፉ ሲሆን፤ የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ይህንን የበጎ
በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ የግጥም መድብል ምረቃ ተከናወነ
የዩኒቨርሲቲዉ የእንግሊዘኛ ቋንቋ ት/ክፍል መምህር የሆነዉ መምህር ዮናስ ታምሩ በጎኑ ዉለታ የተሰኘ የግጥም መድብል በማሳተም ለምርቃት አብቅቷል፡፡ በምርቃቱ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የሶሻል ሳይንስ ኮሌጅ ዲን መምህር ሀብታሙ
Yuunivarsiitiin Salaalee yeroo lammaffaadhaaf Hoospitaalotaaf qorichaa deeggarsaan kenne
Yuunivarsiitiin Salaalee Dhaabbata Miti mootummaa CRS waliinta’uun qoricha 76,361 Ameerikaadhaa fichisiise hoospitaalota jahaafqoode.Qorichi kunis kanqoodame hoospitaalota
በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ʿገበታ የመጽሀፍ ክበብʾ ተመሰረተ
በክበቡ የምስረታ በዓል ላይ የማህበረስብ ሳይንስና ሂዉማኒቲስ ኮሌጅ ዲን የክበቡ ዋና አላማ የተለያዩ ልምዶችን፤ እውቀቶችንና ሀሳቦችን በመለዋወጥ የማንበብን ልምድ ማዳበር እንዲሁም የእርስ በእርስ ግንኙነትን ማሳደግ ነው ብለዋል፡፡