ክፍት የስራ ማስታወቂያ
የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ቀጥሎ በተመለከቱት የስራ መደቦች አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል ፡፡
1 |
የስራ መደቡ መጠሪያ |
ደረጃ |
ደመወዝ |
የሚጠየቁ የትምህርት |
ብዛት |
ተፈላጊ የት/ዓይነት |
የቅጥር ሁኔታ |
1 |
ዌብ ሳይት |
VII |
6045 |
የመጀመሪያ /ቢ ኤስ |
1 |
ኮምፒውተር ሳይንስ |
ቋሚ |
ማሳሰቢያ ፡-
- የምዝገባ ቦት ፡- በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ታደሰ ብሩ ካምፓስ የሰው ሀብት ስራ አመራርና ልማት ዳይሬክቶሬት ቢሮ
- የምዝገባው ቀን ፡- ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት
- ተወዳዳሪው ይዞ መጣት ያለበት፡- የትምህርት ማስረጃችሁን እና የስራ ልምድ ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመምጣትና መመዝገብ ይችላሉ፡፡
የሰው ሀብት ስራ አመራርና ልማት ዳይረክቶሬት ቢሮ ስልክ ቁጥር 0118737396
ተጨማሪ ስልክ ቁጥር 0111609158